Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 1:3-5 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 1:3-5 in መጽሐፍ ቅዱስ

3 ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።
4 በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።
5 ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።
የዮሐንስ ወንጌል 1 in መጽሐፍ ቅዱስ