Text copied!
CopyCompare
መጽሐፍ ቅዱስ - ወደ ሮሜ ሰዎች - ወደ ሮሜ ሰዎች 16

ወደ ሮሜ ሰዎች 16:7-10

Help us?
Click on verse(s) to share them!
7በሐዋርያት መካከል ስመ ጥሩዎች ለሆኑ፥ ደግሞም ክርስቶስን በማመን ለቀደሙኝ፥ አብረውኝም ለታሰሩ ለዘመዶቼ ለአንዲራኒቆንና ለዩልያን ሰላምታ አቅርቡልኝ።
8በጌታ ለምወደው ለጵልያጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።
9በክርስቶስ አብሮን ለሚሠራ ለኢሩባኖን ለምወደውም ለስንጣክን ሰላምታ አቅርቡልኝ።
10በክርስቶስ መሆኑ ተፈትኖ ለተመሰገነው ለኤጤሌን ሰላምታ አቅርቡልኝ። ከአርስጣባሉ ቤተ ሰዎች ላሉት ሰላምታ አቅርቡልኝ።

Read ወደ ሮሜ ሰዎች 16ወደ ሮሜ ሰዎች 16
Compare ወደ ሮሜ ሰዎች 16:7-10ወደ ሮሜ ሰዎች 16:7-10