Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 9:7-10 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 9:7-10
in
መጽሐፍ ቅዱስ
7
ሂድና በሰሊሆም መጠመቂያ ታጠብ አለው፤ ትርጓሜው የተላከ ነው። ስለዚህ ሄዶ ታጠበ እያየም መጣ።
8
ጐረቤቶቹም ቀድሞም ሲለምን አይተውት የነበሩ። ይህ ተቀምጦ ይለምን የነበረ አይደለምን? አሉ።
9
ሌሎች። እርሱ ነው አሉ፤ ሌሎች። አይደለም እርሱን ይመስላል እንጂ አሉ፤ እርሱ። እኔ ነኝ አለ።
10
ታድያ። ዓይኖችህ እንዴት ተከፈቱ? አሉት።
የዮሐንስ ወንጌል 9 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms