Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 9:5-7 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 9:5-7
in
መጽሐፍ ቅዱስ
5
በዓለም ሳለሁ የዓለም ብርሃን ነኝ።
6
ይህን ብሎ ወደ መሬት እንትፍ አለ በምራቁም ጭቃ አድርጎ በጭቃው የዕውሩን ዓይኖች ቀባና።
7
ሂድና በሰሊሆም መጠመቂያ ታጠብ አለው፤ ትርጓሜው የተላከ ነው። ስለዚህ ሄዶ ታጠበ እያየም መጣ።
የዮሐንስ ወንጌል 9 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms