Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 9:36-40 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 9:36-40
in
መጽሐፍ ቅዱስ
36
እርሱም መልሶ። ጌታ ሆይ፥ በእርሱ አምን ዘንድ ማን ነው? አለ።
37
ኢየሱስም። አይተኸዋልም ከአንተ ጋርም የሚናገረው እርሱ ነው አለው።
38
እርሱም። ጌታ ሆይ፥ አምናለሁ አለ፤ ሰገደለትም።
39
ኢየሱስም። የማያዩ እንዲያዩ የሚያዩም እንዲታወሩ እኔ ወደዚህ ዓለም ለፍርድ መጣሁ አለ።
40
ከፈሪሳውያንም ከእርሱ ጋር የነበሩት ይህን ሰምተው። እኛ ደግሞ ዕውሮች ነንን? አሉት።
የዮሐንስ ወንጌል 9 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms