Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 8:7-9 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 8:7-9 in መጽሐፍ ቅዱስ

7 መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ። ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው።
8 ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።
9 እነርሱም ይህን ሲሰሙ ሕሊናቸው ወቀሳቸውና ከሽማግሌዎች ጀምረው እስከ ኋለኞች አንድ አንድ እያሉ ወጡ፤ ኢየሱስም ብቻውን ቀረ ሴቲቱም በመካከል ቆማ ነበረች።
የዮሐንስ ወንጌል 8 in መጽሐፍ ቅዱስ