Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 8:5-8 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 8:5-8
in
መጽሐፍ ቅዱስ
5
ሙሴም እንደነዚህ ያሉት እንዲወገሩ በሕግ አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት።
6
የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ። ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ፤
7
መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ። ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው።
8
ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።
የዮሐንስ ወንጌል 8 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms