Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 8:28-32 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 8:28-32 in መጽሐፍ ቅዱስ

28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
29 የላከኝም ከእኔ ጋር ነው፤ እኔ ደስ የሚያሰኘውን ዘወትር አደርጋለሁና አብ ብቻዬን አይተወኝም አላቸው።
30 ይህን ሲናገር ብዙዎች በእርሱ አመኑ።
31 ኢየሱስም ያመኑትን አይሁድ። እናንተ በቃሌ ብትኖሩ በእውነት ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ፤
32 እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።
የዮሐንስ ወንጌል 8 in መጽሐፍ ቅዱስ