Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 7:5-8 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 7:5-8
in
መጽሐፍ ቅዱስ
5
ወንድሞቹ ስንኳ አላመኑበትም ነበርና።
6
ኢየሱስም እንዲህ አላቸው። ጊዜዬ ገና አልደረሰም፥ ጊዜያችሁ ግን ዘወትር የተመቸ ነው።
7
ዓለም እናንተን ሊጠላ አይቻለውም፤ እኔ ግን ሥራው ክፉ መሆኑን እመሰክርበታለሁና እኔን ይጠላኛል።
8
እናንተ ወደዚህ በዓል ውጡ፤ እኔስ ጊዜዬ ገና ስላልተፈጸመ ወደዚህ በዓል ገና አልወጣም።
የዮሐንስ ወንጌል 7 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms