Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 6:55-58 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 6:55-58 in መጽሐፍ ቅዱስ

55 ሥጋዬ እውነተኛ መብል ደሜም እውነተኛ መጠጥ ነውና።
56 ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ።
57 ሕያው አብ እንደ ላከኝ እኔም ከአብ የተነሣ ሕያው እንደምሆን፥ እንዲሁ የሚበላኝ ደግሞ ከእኔ የተነሣ ሕያው ይሆናል።
58 ከሰማይ የወረደ እንጀራ ይህ ነው፤ አባቶቻችሁ መና በልተው እንደ ሞቱ አይደለም፤ ይህን እንጀራ የሚበላ ለዘላለም ይኖራል
የዮሐንስ ወንጌል 6 in መጽሐፍ ቅዱስ