Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 6:45-47 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 6:45-47 in መጽሐፍ ቅዱስ

45 ሁሉም ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ ተብሎ በነቢያት ተጽፎአል፤ እንግዲህ ከአብ የሰማ የተማረም ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል።
46 አብን ያየ ማንም የለም፤ ከእግዚአብሔር ከሆነ በቀር፥ እርሱ አብን አይቶአል።
47 እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው።
የዮሐንስ ወንጌል 6 in መጽሐፍ ቅዱስ