Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 6:36-39 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 6:36-39 in መጽሐፍ ቅዱስ

36 ነገር ግን አይታችሁኝ እንዳላመናችሁ አልኋችሁ።
37 አብ የሚሰጠኝ ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል፥ ወደ እኔም የሚመጣውን ከቶ ወደ ውጭ አላወጣውም፤
38 ፈቃዴን ለማድረግ አይደለም እንጂ የላከኝን ፈቃድ ለማድረግ ከሰማይ ወርጃለሁና።
39 ከሰጠኝም ሁሉ አንድን ስንኳ እንዳላጠፋ በመጨረሻው ቀን እንዳስነሣው እንጂ የላከኝ የአብ ፈቃድ ይህ ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 6 in መጽሐፍ ቅዱስ