Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 6:22-23 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 6:22-23 in መጽሐፍ ቅዱስ

22 በነገው በባሕር ማዶ ቆመው የነበሩ ሕዝቡ ከአንዲት ጀልባ በቀር በዚያ ሌላ ጀልባ እንዳልነበረች፥ ደቀ መዛሙርቱም ለብቻቸው እንደ ሄዱ እንጂ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ታንኳይቱ እንዳልገባ አዩ፤
23 ዳሩ ግን ሌሎች ጀልባዎች ጌታ የባረከውን እንጀራ ወደ በሉበት ስፍራ አጠገብ ከጥብርያዶስ መጡ።
የዮሐንስ ወንጌል 6 in መጽሐፍ ቅዱስ