Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 6:2-6 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 6:2-6
in
መጽሐፍ ቅዱስ
2
በበሽተኞችም ያደረገውን ምልክቶች ስላዩ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።
3
ኢየሱስም ወደ ተራራ ወጣና በዚያ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተቀመጠ።
4
የአይሁድ በዓልም ፋሲካ ቀርቦ ነበር።
5
ኢየሱስም ዓይኖቹን አንሥቶ ብዙ ሕዝብ ወደ እርሱ ሲመጣ አየና ፊልጶስን። እነዚህ እንዲበሉ እንጀራ ከወዴት እንገዛለን? አለው።
6
ራሱ ሊያደርግ ያለውን ያውቅ ነበርና ሊፈትነው ይህን ተናገረ።
የዮሐንስ ወንጌል 6 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms