Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 6:15-18 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 6:15-18
in
መጽሐፍ ቅዱስ
15
በዚህም ምክንያት ኢየሱስ ያነግሡት ዘንድ ሊመጡና ሊነጥቁት እንዳላቸው አውቆ ደግሞ ወደ ተራራ ብቻውን ፈቀቅ አለ።
16
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፥
17
በታንኳም ገብተው በባሕር ማዶ ወደ ቅፍርናሆም ይመጡ ነበር። አሁንም ጨልሞ ነበር፤ ኢየሱስም ገና ወደ እነርሱ አልመጣም ነበር፤
18
ብርቱ ነፋስም ስለ ነፈሰ ባሕሩ ተናወጠ።
የዮሐንስ ወንጌል 6 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms