Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 3:9-11 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 3:9-11
in
መጽሐፍ ቅዱስ
9
ኒቆዲሞስ መልሶ። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? አለው።
10
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። አንተ የእስራኤል መምህር ስትሆን ይህን አታውቅምን?
11
እውነት እውነት እልሃለሁ፥ የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውንም እንመሰክራለን፥ ምስክራችንንም አትቀበሉትም።
የዮሐንስ ወንጌል 3 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms