Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 2:9-10 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 2:9-10 in መጽሐፍ ቅዱስ

9 አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ።
10 ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው።
የዮሐንስ ወንጌል 2 in መጽሐፍ ቅዱስ