Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 2:21-23 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 2:21-23
in
መጽሐፍ ቅዱስ
21
እርሱ ግን ስለ ሰውነቱ ቤተ መቅደስ ይል ነበር።
22
ስለዚህ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ይህን እንደ ተናገረ አሰቡና መጽሐፍንና ኢየሱስ የተናገረውን ቃል አመኑ።
23
በፋሲካ በዓልም በኢየሩሳሌም ሳለ፥ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ ብዙ ሰዎች በስሙ አመኑ፤
የዮሐንስ ወንጌል 2 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms