Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የዮሐንስ ወንጌል 21:10-12 in Amharic
Help us?
የዮሐንስ ወንጌል 21:10-12
in
መጽሐፍ ቅዱስ
10
ኢየሱስም። አሁን ካጠመዳችሁት ዓሣ አምጡ አላቸው።
11
ስምዖን ጴጥሮስም ወደ ጀልባይቱ ገብቶ መቶ አምሳ ሦስት ታላላቅ ዓሦች ሞልቶ የነበረውን መረብ ወደ ምድር ጐተተ፤ ይህንም ያህል ብዙ ሲሆን መረቡ አልተቀደደም።
12
ኢየሱስም። ኑ፥ ምሳ ብሉ አላቸው። ከደቀ መዛሙርቱ አንድ ስንኳ። አንተ ማን ነህ? ብሎ ሊመረምረው የደፈረ አልነበረም፤ ጌታ መሆኑን አውቀው ነበርና።
የዮሐንስ ወንጌል 21 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms