Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 19:32-37 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 19:32-37 in መጽሐፍ ቅዱስ

32 ጭፍሮችም መጥተው የፊተኛውን ጭን ከእርሱም ጋር የተሰቀለውን የሌላውን ጭን ሰበሩ፤
33 ወደ ኢየሱስ በመጡ ጊዜ ግን እርሱ ፈጽሞ እንደ ሞተ አይተው ጭኑን አልሰበሩም፤
34 ነገር ግን ከጭፍሮች አንዱ ጎኑን በጦር ወጋው፤ ወዲያውም ደምና ውኃ ወጣ።
35 ያየውም መስክሮአል፤ ምስክሩም እውነት ነው፤ እናንተም ደግሞ ታምኑ ዘንድ እርሱ እውነት እንዲናገር ያውቃል።
36 ይህ የሆነ። ከእርሱ አጥንት አይሰበርም የሚል የመጽሐፉ ቃል እንዲፈጸም ነው።
37 ደግሞም ሌላው መጽሐፍ። የወጉትን ያዩታል ይላል።
የዮሐንስ ወንጌል 19 in መጽሐፍ ቅዱስ