Text copied!
Bibles in Amharic

የዮሐንስ ወንጌል 19:19-20 in Amharic

Help us?

የዮሐንስ ወንጌል 19:19-20 in መጽሐፍ ቅዱስ

19 ጲላጦስም ደግሞ ጽሕፈት ጽፎ በመስቀሉ ላይ አኖረው፤ ጽሕፈቱም። የአይሁድ ንጉሥ የናዝሬቱ ኢየሱስ የሚል ነበረ።
20 ኢየሱስም የተሰቀለበት ስፍራ ለከተማ ቅርብ ነበረና ከአይሁድ ብዙዎች ይህን ጽሕፈት አነበቡት፤ በዕብራይስጥና በሮማይስጥ በግሪክም ተጽፎ ነበር።
የዮሐንስ ወንጌል 19 in መጽሐፍ ቅዱስ