Text copied!
Bibles in Amharic

የሐዋርያት ሥራ 1:9-10 in Amharic

Help us?

የሐዋርያት ሥራ 1:9-10 in መጽሐፍ ቅዱስ

9 ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው።
10 እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤
የሐዋርያት ሥራ 1 in መጽሐፍ ቅዱስ