Text copied!
Bibles in Amharic

የሐዋርያት ሥራ 18:16-18 in Amharic

Help us?

የሐዋርያት ሥራ 18:16-18 in መጽሐፍ ቅዱስ

16 ከፍርድ ወንበርም ፊት አስወጣቸው።
17 የግሪክ ሰዎችም ሁሉ የምኩራብ አለቃ ሶስቴንስን ይዘው በወንበሩ ፊት መቱት፤ በእነዚህም ነገሮች ጋልዮስ ግድ የለውም ነበር።
18 ከዚህም በኋላ ጳውሎስ እጅግ ቀን ተቀምጦ ወንድሞቹንም ተሰናብቶ በመርከብ ወደ ሶርያ ሄደ፤ ስለትም ነበረበትና ራሱን በክንክራኦስ ተላጨ፤ ጵርስቅላና አቂላም ከእርሱ ጋር ነበሩ።
የሐዋርያት ሥራ 18 in መጽሐፍ ቅዱስ