Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የሐዋርያት ሥራ 17:8-11 in Amharic
Help us?
የሐዋርያት ሥራ 17:8-11
in
መጽሐፍ ቅዱስ
8
ሕዝቡና የከተማውም አለቆች ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ ታወኩ፥
9
ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው።
10
ወዲያውም ወንድሞች ጳውሎስንና ሲላስን በሌሊት ወደ ቤርያ ሰደዱአቸው፥ በደረሱም ጊዜ ወደ አይሁድ ምኵራብ ገቡ፤
11
እነዚህም በተሰሎንቄ ከሚኖሩት ይልቅ ልበ ሰፊዎች ነበሩና። ነገሩ እንደዚሁ ይሆንን? ብለው ዕለት ዕለት መጻሕፍትን እየመረመሩ ቃሉን በሙሉ ፈቃድ ተቀበሉ።
የሐዋርያት ሥራ 17 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms