Text copied!
Bibles in Amharic

የሐዋርያት ሥራ 17:6-7 in Amharic

Help us?

የሐዋርያት ሥራ 17:6-7 in መጽሐፍ ቅዱስ

6 ባላገኙአቸውም ጊዜ ኢያሶንንና ከወንድሞች አንዳንዶችን ወደ ከተማው አለቆች ጎትተው። ዓለምን ያወኩ እነዚህ ወደዚህ ደግሞ መጥተዋል፥ ኢያሶንም ተቀብሎአቸዋል፤
7 እነዚህም ሁሉ። ኢየሱስ የሚሉት ሌላ ንጉሥ አለ እያሉ የቄሣርን ትእዛዝ ይቃወማሉ ብለው ጮኹ።
የሐዋርያት ሥራ 17 in መጽሐፍ ቅዱስ