Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የሐዋርያት ሥራ 15:19-21 in Amharic
Help us?
የሐዋርያት ሥራ 15:19-21
in
መጽሐፍ ቅዱስ
19
ስለዚህ ከአሕዛብ ወደ እግዚአብሔር የዞሩትን እንዳናስቸግራቸው፥
20
ነገር ግን ከጣዖት ርኵሰትና ከዝሙት ከታነቀም ከደምም ይርቁ ዘንድ እንድንጽፍላቸው እቈርጣለሁ።
21
ሙሴስ ከቀደሙት ትውልድ ጀምሮ በሰንበት በሰንበት በምኵራቦቹ ሲያነቡ በየከተማው እርሱን የሚሰብኩ አሉት።
የሐዋርያት ሥራ 15 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms