Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የሐዋርያት ሥራ 14:5-8 in Amharic
Help us?
የሐዋርያት ሥራ 14:5-8
in
መጽሐፍ ቅዱስ
5
አሕዛብና አይሁድ ግን ከአለቆቻቸው ጋር ሊያንገላቱአቸውና ሊወግሩአቸው ባሰቡ ጊዜ፥
6
አውቀው ልስጥራንና ደርቤን ወደሚባሉት ወደ ሊቃኦንያ ከተማዎች በእነርሱም ዙሪያ ወዳለው አገር ሸሹ፤
7
በዚያም ወንጌልን ይሰብኩ ነበር።
8
በልስጥራንም እግሩ የሰለለ፥ ከእናቱም ማኅፀን ጀምሮ አንካሳ የሆነ፥ ከቶም ሄዶ የማያውቅ አንድ ሰው ተቀምጦ ነበር።
የሐዋርያት ሥራ 14 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms