Text copied!
Bibles in Amharic

የሐዋርያት ሥራ 13:17-19 in Amharic

Help us?

የሐዋርያት ሥራ 13:17-19 in መጽሐፍ ቅዱስ

17 የዚህ የእስራኤል ሕዝብ አምላክ አባቶቻችንን መርጦ በግብፅ አገር በእንግድነት ሳሉ ሕዝቡን ከፍ ከፍ አደረጋቸው፥ ከፍ ባለችውም ክንዱ ከዚያ አወጣቸው።
18 በበረሀም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው።
19 በከነዓንም አገር ሰባት አሕዛብን አጥፍቶ ምድራቸውን አወረሳቸው።
የሐዋርያት ሥራ 13 in መጽሐፍ ቅዱስ