Text copied!
BREAK EVERY YOKE
About
Bibles
All Languages
All Translations
All Countries
Back to Homepage
About Break Every Yoke
Bibles in Amharic
የሉቃስ ወንጌል 19:8-10 in Amharic
Help us?
የሉቃስ ወንጌል 19:8-10
in
መጽሐፍ ቅዱስ
8
ዘኬዎስ ግን ቆሞ ጌታን። ጌታ ሆይ፥ ካለኝ ሁሉ እኵሌታውን ለድሆች እሰጣለሁ፤ ማንንም በሐሰት ከስሼ እንደ ሆንሁ አራት እጥፍ እመልሳለሁ አለው።
9
ኢየሱስም። እርሱ ደግሞ የአብርሃም ልጅ ነውና ዛሬ ለዚህ ቤት መዳን ሆኖለታል፤
10
የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።
የሉቃስ ወንጌል 19 in መጽሐፍ ቅዱስ
Home
About
Donate
Patreon
Privacy
Terms