Text copied!
Bibles in Amharic

የሉቃስ ወንጌል 13:31-32 in Amharic

Help us?

የሉቃስ ወንጌል 13:31-32 in መጽሐፍ ቅዱስ

31 በዚያን ሰዓት ከፈሪሳውያን አንዳንዱ ቀርበው። ሄሮድስ ሊገድልህ ይወዳልና ከዚህ ውጣና ሂድ አሉት።
32 እንዲህም አላቸው። ሄዳችሁ ለዚያች ቀበሮ። እነሆ፥ ዛሬና ነገ አጋንንትን አወጣለሁ በሽተኞችንም እፈውሳለሁ፥ በሦስተኛውም ቀን እፈጸማለሁ በሉአት።
የሉቃስ ወንጌል 13 in መጽሐፍ ቅዱስ