Text copied!
CopyCompare
መጽሐፍ ቅዱስ - ወደ ሮሜ ሰዎች - ወደ ሮሜ ሰዎች 10

ወደ ሮሜ ሰዎች 10:12-14

Help us?
Click on verse(s) to share them!
12በአይሁዳዊና በግሪክ ሰው መካከል ልዩነት የለምና፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤
13የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።
14እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?

Read ወደ ሮሜ ሰዎች 10ወደ ሮሜ ሰዎች 10
Compare ወደ ሮሜ ሰዎች 10:12-14ወደ ሮሜ ሰዎች 10:12-14